እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ 700 ሚሊዮን ቸግኞች ተተክለዋል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ
ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል በያዙት ታሪካዊ ሀገራዊ ዕቅድ መሠረት ከማለዳው ጀምሮ በከፍተኛ ንቃት እየተሳተፉ ይገኛሉ።
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ የዕለቱን የችግኝ ተከላ አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ 700 ሚሊዮን ቸግኞች መተከላቸውን አስታውቀዋል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.