በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክብርት ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ ጋር የጋራ ስራዎችን በትብብር በምንሰራበት ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል።
በቆይታችንም፤ በቀዳማይ ልጅነት እንክብካቤ፣ በኮሪደር ልማት፣ እንዲሁም በሌሎች የሰው-ተኮር ስራዎች ዙሪያ እርስ በርስ ልምድ እየተለዋወጥን፣ ትብብራችንን አጠናክረን በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.