በ2018 በጀት ዓመት 350 ቢሊዮን ብር ገቢ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በ2018 በጀት ዓመት 350 ቢሊዮን ብር ገቢ መሰብሰብ ችለናል።

የገቢ መሰረትን በማስፋትና የሚሰበሰብ ገቢ ፍትሀዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲሰበሰብ በማድረግ በሰፊው በመሰራቱ የ2ዐ18 ገቢ አሰባሰብ ከ2017 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር በ 116.3 ቢሊዮን ብር ወይም 50 % እድገት አሳይቷል።

ግብር ከፋዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን!!

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.