የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ለአየር ንብረት ጥበቃ ከሚያበረክተው መሠረታዊ አስተዋፅዖ ባለፈ፣ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የማር ምርት ላይ ተጨባጭ ውጤቶችን እያስመዘገበ ይገኛል። ተፈጥሮንና አካባቢያችንን በመጠበቃችን፣ ደኖች እየተስፋፉ በመምጣታቸው፣ የንብ ዝርያዎችን የሚያግዙና የማር ምርትን የሚያሳድጉ ምቹ ከባቢዎች ምክንያት የምግብ ምንጮች ሊፈጠሩ ችለዋል።
ተስፋን እንትከል!
The #GreenLegacyInitiative beyond its foundational role in climate action, is now delivering real gains in Ethiopia's honey production. By protecting our natural environment, forests are expanding, and with them, the habitat and food sources that sustain bee populations and boost honey harvests.
𝗟𝗘𝗧 𝗨𝗦 𝗣𝗟𝗔𝗡𝗧 𝗛𝗢𝗣𝗘!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.