ምክር ቤቱ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ዕጩዎች ሹመትን አጸደቀ
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የምክር ቤቱን የፍትሕና መልካም አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትን ዕጩዎች ሹመት አጽድቋል፡፡
አቶ በላይ ደጀን በምክር ቤቱ የፍትሕና መልካም አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆነዉ ተሹመዋል፡፡
የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክን አቅም እና ተደራሽነት ይበልጥ ለማጠናከር በቀረበዉ ሹመት መሰረት
1ኛ. አቶ ሞገስ ባልቻ - የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ
2ኛ. ነብዩ ባዬ - የሥራ አመራር ቦርድ አባል
3ኛ. አቶ ሠለሞን ካሳ - የሥራ አመራር ቦርድ አባል
4ኛ. ወ/ሮ ልዕልቲ ግደይ -የሥራ አመራር ቦርድ አባል
5ኛ. ሚኤሳ ኤሌማ (ዶ/ር)-የሥራ አመራር ቦርድ አባል
6 ኛ. ወ/ሮ ዘሃራ መሃመድ - የሥራ አመራር ቦርድ አባል ሆነዉ ተሹመዋል፡፡
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.