ምክር ቤቱ 9 ነጥብ 94 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ምክር ቤቱ 9 ነጥብ 94 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2018 ዓ.ም 9 ነጥብ 94 ቢሊየን ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል፡፡

ምክር ቤቱ ተወያይቶ ያጸደቀው ተጨማሪ በጀት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች በፌደራል መንግስት የተሰጠ የደምወዝ ድጎማ ብር 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር እና ለከተማዋ የልማት ሥራዎች የሚሆን 996 ሚሊየን ብር ነው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤው በጥቅሉ 9 ነጥብ 94 ቢሊየን ብር አጽድቋል፡፡


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.