የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉብኤውን ማከናወን ጀምሯል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጡ ሲሆን እንዲሁም በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የሚያጸድቅ ይሆናል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጡ ሲሆን እንዲሁም በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ የሚያጸድቅ ይሆናል።
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.