ኢትዮጵያ- ከሰሃራ በታች ከሚገኙ ሀገራት ቀዳሚ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ባለቤት እንደምትሆን የዓለም-አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (#IMF) ቅድመ-ትንበያውን አስቀምጧል።
በ2026 የፈረንጆችዓመት፣ ኢትዮጵያ ከሳህራ በታች ከሚገኙ ሀገራት በቀዳሚነት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እንደምታስመዘግብ የዓለምአቀፉ የገንዘብ ድርጅት (#IMF) ትንበያ ያመላክታል። ይኸውም፥ ኢትዮጵያ 9.2% ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) ዕድነት እንደምታስመዘግብ ተመላክቷል።
ኢትዮጵያ ከዚህ የላቀ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ በላቀ ጥረትና ትጋት እየሰራች እንደሆነ ይታወቃል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.