ጋቢ ቶማስ አዲስ አበባ ገብታለች

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ጋቢ ቶማስ አዲስ አበባ ገብታለች

የኦሎምፒክ እና ዓለም ሻምፒዮና አሜሪካዊቷ ጋቢ ቶማስ አዲስአበባ ገብታለች።

አሜሪካዊቷ አትሌት በአዲስ አበባ በሚዘጋጀው "ግራንድ ፕሪክስ" ለመወዳደር ነው የመጣችው።

የ29 ዓመቷ አትሌት በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ በ200 ሜትር የወርቅ ሜዳልያ ባለቤት እንደሆነች ይታወሳል።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.