በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ "Invest in Ethiopia 2026" የኢንቨስትመንት ፎረም ተሳታፊዎች የዓለማቀፍ ኮንፈረንስ ማዕከልነቷን በተግባር እየገለጠች የመጣችውን ውቢቷ ከተማችን አዲስ አበባን ጎበኙ።
ከ 71 በላይ ሀገራት በሚሳተፉበት የ"Invest in Ethiopia 2026" ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ለመሳተፍ የመጡ ባለሀብቶችና በዘርፉ የተሰማሩ ተዋናዮች፣ በመዲናዋ ያለውን ፈጣን የዕድገትና የልማት ስራዎች፣ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል።
ከ800 በላይ ዓለም አቀፍ ባለሀብቶች፣ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የፖሊሲ አውጪዎች የሚሳተፉበት ይህ የቢዝነስ ፎረም በዛሬው ዕለት በስካይላይት ሆቴል በይፋ ተጀምሯል።
Addis Ababa Tourism Commission
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.