''በመንግሥት የሚደረገው የወንዝ ዳርቻ ልማት ለወል ትርፍ ሲባል ነው።” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
በአዲስ አበባ እነዚህ ጥረቶች ንጹሕ የውኃ አካላትን ወደነበሩበት ለመመለስ፣ ብክለትን ለመቀነስ እና ጤናማ የአኗኗር ሁኔታን ለማስፋፋት ይረዳሉ። ይህም ዘላቂ የከተማ ልማትን እየደገፈ የሕዝብን ደህንነት ያሻሽላል።
#EthiopiaDelivers
#PMOEthiopia
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/addisababacommunication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.