ዛሬ ምሽት እንደተለመደው በረመዳን መንፈስ ከቡሩንዲ፣ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ከሶማሊያ፣ ከኢራቅ፣ ከሶሪያ፣ ከፍልስጤም፣ ከአፍጋኒስታን፣ ከኤርትራ፣ ከየመን እና ሱዳን ከመጡ ፍልሰተኛ ቤተሰቦች ጋር አፍጥር ታድመናል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
Tonight, as usual, in the spirit of Ramadan, we will be celebrating Iftar with migrant families from Burundi, the Democratic Republic of Congo, Somalia, Iraq, Syria, Palestine, Afghanistan, Eritrea, Yemen and Sudan. Prime Minister Abiy Ahmed (Dr.)
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.