ዛሬ 130ኛውን የአድዋ ድል በዓል፣ የለውጡ ፍሬ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ዛሬ 130ኛውን የአድዋ ድል በዓል፣ የለውጡ ፍሬ በሆነውና ከ128 ዓመታት በኋላ እጅግ አሳምረንና አስውበን በገነባነው የአድዋ ድል መታሰቢያ በታላቅ ድምቀት አክብረናል ።

በዓሉ እንዲህ በደመቀና ባማረ ሁኔታ እንዲከበር በትብብር የሰሩ አካላትን ሁሉ በራሴና በከተማ አስተዳደሩ ስም እጅግ አድርጌ ማመስገን እወዳለሁ።

ዘላለማዊ ክብር ለአድዋ ጀግኖች !
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ !
ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.