“ዛሬ በልደታ እና ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተሞች የተመረቁት ስማርት ወረዳ ህንፃዎች “
የልደታ ክፍለከተማ ወረዳ 02 አስተዳደር ሕንፃ
👉 12,000 ካ.ሜ አጠቃላይ የወለል ስፋት አልው ፣
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ወረዳ 01
👉7,260 ካ.ሜ አጠቃላይ የወለል ስፋት አለው
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ወረዳ 12
👉8,122 ካ.ሜ አጠቃላይ የወለል ስፋት አለው
እነዚህ ዘመናዊ የአስተዳደር ሕንፃዎች እያንዳንዳቸው
👉ከ60 በላይ ቢሮዎችና ተጨማሪ የስራ ስፍራዎች አሏቸዉ ፣
👉 ስማርት ቴክኖሎጂ የተገጠመላቸውና የአካል ጉዳት ያለባቸውን ወገኖች ከግምት ያስገቡ ሊፍቶች አሏቸው፣
👉የህፃናት ማቆያ ፣
👉ጂምናዚየም ፣
👉የመጀመሪያ ሕክምና አገልግሎት መስጫ ፣
👉 400 መቀመጫዎችን መያዝ የሚችሉ መሰብሰቢያ አዳራሾች ፣
👉ከምድር በታች እና በምድረ ግቢዎቹ የሚገኙ የተሸከርካሪ ማቆሚያዎች ፣
👉አረንጓዴ ስፍራዎች እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ መሰረተ-ልማቶች የተሟሉላቸው ናቸው፡፡
እነዚህ ዘመናዊ ሕንፃዎች ከዚህ ቀደም እንደምናውቃቸው የወረዳ አስተዳደር ሕንፃዎች አይነት ሳይሆኑ በቀጣይ የሚሰጡ የስማርት (ስሉጥ) ከተማ አገልግሎቶችን ጭምር ታሳቢ ያደረጉ የቴክኖሎጂ መሰረተ-ልማቶችን ያሟሉ ናቸው።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.