20ኛ ብሄርብሄረሰቦች ህዝቦች ቀን
*ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረብሄራዊ አንድነት ሲባል ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ በመወያየት እንድንግባባ እና አንድነት ፈጥረን የጋራ ቤታችን የሆነችዋን "ኢትዮጵያን" ብልጽግናዋን ማረጋገጥ የምንችልብት መንገድ እንደሆነ ያመላክታል ፡፡
*ለ20ኛ ጊዜ የምናከብረውም በዓል በዚህ ጤናማ መንፈስ እንደሆነ እኛ ኢትዮጵያውያን በፅኑ የምናምን ስለመሆናችን የ20 ዓመት ጉዞአችን ህያዉ ምስክር ነዉ፡፡
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.