የከተማው አስተዳደር አመራሮች አቶ ጥራቱ በየነን በአዲስ አበባ የአመራርነት ቆይታቸዉ ለነበራቸዉ አስተዋፆ አመስግነዉ በሄዱበት መልካሙን ሁሉ በመመኘት በክብር ሸኝተዋል ።
እንዲሁም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የስራ እና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ በመሆን የተሾሙት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስን እንኳን ደህና መጡ ብለዋል ።
Comments
ምንም አልተገኘም.
እንዲሁም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የስራ እና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ በመሆን የተሾሙት አቶ ሚሊዮን ማቲዎስን እንኳን ደህና መጡ ብለዋል ።
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.