የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዳዲስ ሹመቶችን ሰጥቷል ። በዚህም መሰረት:-

(1) አቶ ሐፍታይ ገብረእግዚያብሔርን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን  ቢሮ ኃላፊ ፣
(2) አቶ ሙሉነህ ደሳለኝን የቄራዎች ድርጅት ስራ አስኪያጅ ፣
(3) አቶ ዋለልኝ ደሳለኝን :የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማት አስተዳደር ባለስልጣን  ም/ኃላፊ .
(4) ወይዘሮ ነስትሆ አብዲ ኮይሬን :-የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማት አስተዳደር ባለስልጣን ፅ/ቤት ኃላፊ 
በመሆን ተሹመዋል::
መልካም የስራ ዘመን!


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.