የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ "1 ሺህ 671 ያህል ቤቶች በመገንባት ለነዋሪዎች ማስረከባቸዉን ገለፁ።

በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ እና ዛሬ ርክክብ  የተደረገባቸዉ እነዚህ ቤቶች፦

👉ለአገር ባለውለታዎች ፣
👉ለአረጋውያን፣ ለአካል ጉዳተኞች፣ 
👉ለከፋ ማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ
👉በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 
👉በወንዝ ዳርቻዎች ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎት የሚዉሉ ናቸዉ።

በተጨማሪም የቤት ግንባታዎቹ  አብሮነትን  እና ጉርብትናን የሚያጠናክሩ  ሲሆኑ፦

👉የህፃናት መጫዎችን 
👉የስፓርት ማዘዉተሪዎችን ያካተቱ
👉በአጠቃላይ ንፁህና የሰው ልጅ የሚገባውን የከበረ የአኗኗር ዘይቤ የሚያዳብሩ ናቸው።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.