
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን አልፎ በመመረቁ ደስታቸዉን እየገለጹ ነዉ
የዛሬዋ እለት ለመላ ኢትዮጵያዊያን የደስታ ቀን ናት፡፡ ብዙ መስዋትነት የተከፈለበት፣ መላ ኢትዮጵያዊያን አሻራቸውን ያስቀመጡበት እና ለፍፃሜው ሲጓጉለት የነበረው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡
Comments
ምንም አልተገኘም.
የዛሬዋ እለት ለመላ ኢትዮጵያዊያን የደስታ ቀን ናት፡፡ ብዙ መስዋትነት የተከፈለበት፣ መላ ኢትዮጵያዊያን አሻራቸውን ያስቀመጡበት እና ለፍፃሜው ሲጓጉለት የነበረው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.