
የሁለተኛው ዙር ኮሪደር ልማት አካል የሆነውና ዛሬ የተመረቀዉ ከ4 ኪሎ እስከ እንጦጦ ኮሪደር ፕሮጀክቶች ምን አካቶ ይሆን?
✔️ፕሮጀክቱ በአገሪቱ ዘመናዊ የአገር ግንባታ ሂደት ከፍተኛ ሚና ያላቸው ተቋማት የሚገኙበት ነዉ
✔️የህዝብ እንደራሴዎች መቀመጫ
✔️የምሁራን አምባ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መገኛ ፣
✔️በአገሪቱ የመጀመሪያው የህክምና ተቋም የካቲት 12 ዘመናዊ ሆስፒታል መገኛ
✔️የመጀመሪያው የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ሙዚየሞችና የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማትና እንዲሁም የከተማዋ የእደ ጥበብ ውጤቶች ልህቀት ማዕከል የሆነው ሽሮሜዳ መገኛ
✔️በአጠቃላይ በርካታ ግዙፍ መንግስታዊና ታሪካዊ ተቋማት የሚገኙበት መስመር የሚሸፍን እና 314 ሄክታር ስፋት ያለው መሬት ለምቷል
✔️ቀድሞ 32 ሜትር ወደ 42 ሜትር መንገዱ ሰፍቷል
✔️3 ሜትር ስፋት ያለው የብስከሌት መንገድ
✔️11 የታክሲ እና የአውቶቡስ መጫኛና ማውረጃዎች
✔️20 አረንጓዴ ቦታዎች
✔️2 ፕላዛዎች
✔️10 ደረጃቸውን የጠበቁ የህጻናት መጫዎቻ
✔️7 ዘመናዊ የስፖርት ማዘውተሪያ ቦታዎች
✔️9 መጸዳጃ ቤቶች
✔️ከ5-13 ሜትር ስፋት ያለው 11.4 ኪ.ሜ የእግረኛ መንገድ
✔️2 (1 ዘመናዊ ሞልን ያካተተ በመንግስትና የግል አጋርነት እየተገነባ ያለ ተርሚናሎች እና 11 የታክሲ/ባስ መጫኛና ማውረጃዎች
✔️7 የመኪና ማቆሚያ ቦታዎች
✔️417 ስማርት ፖሎች
✔️ ከ15 ሺ ለሚበልጡ ዜጎች ጊዚያዊ እና ቋሚ የስራ እድል
✔️ በአዲስ የተሰሩ 770 ሱቆች በመጨመር 1521 ሱቆች አካቷል
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/addisababacommunication
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.