በአንድ ጀንበር 714.7 ሚሊዮን ችግኞችን በ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በአንድ ጀንበር 714.7 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ከዕቅድ በላይ መሳካቱን ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለፁ ።

በአንድ ጀምበር  700 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ 714.7 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውን   የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)  በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል ፡፡

አጠቃላይ   29.7 ሚሊዮን ሕዝብ እንደተሳተፈ  የተናገሩት   ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)  ፤ የዛሬው ቀን የኢትዮጵያ ሕዝብ በሕብረት ታሪክ የሠራበት ዕለት መሆኑን  ተናግረዋል፡፡

መርሐ ግብሩ እንዲሳካ በማስተባበር እና በመሳተፍ ታሪክ የሰሩ ኢትዮጵያውያንን  ሁሉ አመስግነዋል፡፡

     
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
  https://linktr.ee/addisababacommunication


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.