
እስከ 9 ሰዓት ድረስ 648 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል
በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል፡፡
እስከ 9 ሰዓት ድረስ 648 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል፡፡
27 ሚሊየን ሰዎች ደግሞ በመርሐ ግብሩ ተሳትፈዋል፡፡
በእስካሁኑ ሒደትም የዕቅዱን 93 በመቶ ማሳካት ተችሏል፡፡
Comments
ምንም አልተገኘም.
በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐ ግብር እየተከናወነ ይገኛል፡፡
እስከ 9 ሰዓት ድረስ 648 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል፡፡
27 ሚሊየን ሰዎች ደግሞ በመርሐ ግብሩ ተሳትፈዋል፡፡
በእስካሁኑ ሒደትም የዕቅዱን 93 በመቶ ማሳካት ተችሏል፡፡
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.