በኢትዮጵያ እና ጣሊያን የጋራ አዘጋጅነት የተሰና...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በኢትዮጵያ እና ጣሊያን የጋራ አዘጋጅነት የተሰናዳው ሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓቶች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተገኙት የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር በመሆን የ#አረንጓዴ ዐሻራችንን አሳርፈናል።

ይኽ ተግባር ለፈተና የማይበገር እና ዘላቂ የምግብ ሥርዓት በመገንባት ሂደት የድነና እና የአካባቢ ጠባቂነትን ቀዳሚ ሚና የሚገልጽ ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.