የአፍሪካ የፖለቲካ ርዕሰ መዲና እና የአለም ሶስ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአፍሪካ የፖለቲካ ርዕሰ መዲና እና የአለም ሶስተኛዋ የዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው ከተማችን አዲስ አበባ ከሐምሌ 20 እስከ 22 ሁለተኛውን የተመድ የምግብ ስርዓት ጉባኤ +4 (UNFSS+4) በታላቅ ድምቀት ታስተናግዳለች።

ጉባኤዉ ስኬታማ እና ውጤታማ እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ ።

ፈጣሪ ኢትዮዽያንና ህዝቦቿን ይባርክ !

Addis Ababa, the political capital of Africa and the third-largest diplomatic hub in the world, will host the Second UN Food Systems Summit +4 (UNFSS+4) from July 27 to 29, 2025.

On behalf of the City Administration and the entire residents of Addis Ababa, I would like to extend my warmest wishes for a successful and productive undertakings of the Summit.

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.