
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለኩላሊት ታማሚዎች እጥበት የሚውል 20 ማሽኖችን እና 10 ዘመናዊ አልጋዎችን ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ለሚኒሊክ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል አስረከበ።
በተጨማሪም ለ180 ታካሚዎች ለ3 አመት የሚሆን የዳያሊስስ ግብዓቶች ከወንበሮች ጋር ድጋፍ አድርጓል።
Comments
ምንም አልተገኘም.
በተጨማሪም ለ180 ታካሚዎች ለ3 አመት የሚሆን የዳያሊስስ ግብዓቶች ከወንበሮች ጋር ድጋፍ አድርጓል።
ምንም አልተገኘም.
Addis Ababa City Communication Bureau is a government organization that was originally constituted January 5, 2013 GC under proclamation No. 120/2013.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.