የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶች...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በመስጠት ተጠናቀቀ ::

በ3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያቀረቡትን የተለያዩ ሹመቶች አፅድቋል። 

በዚህም መሰረት 
1-አቶ አብዱልቃድር ሬድዋን  :-በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ፍይናስ ቢሮ ሃላፊ  መሆናቸውን ለምክር ቤቱ  እንዲያውቀው ተደርጓል::

2. አቶ ኦልያድ ስዮም :-የከተማ ቦታ ማስለቀቅ ጉዳዮች እና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ   ፕሬዝዳንት  ሆነው ተሹመዋል ።

3-አቶ መኮንን ያኢ :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ሀላፊ  ሆነው ተሹመዋል ።

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
  https://linktr.ee/addisababacommunication


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.