በበጀት ዓመቱ ገቢን በተመለከተ

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በበጀት ዓመቱ ገቢን በተመለከተ

👉በመዲናዋ ከ241.46 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ ከ233 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የእቅዱን 96.5% በመቶ መፈፀም የተቻለ ሲሆን ከባለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 83.3 ቢሊዮን ብር ወይም 57% እድገት አሳይቷል::

👉ባለፉት 11 ወራት ደረሰኝ ባለመስጠት በድምሩ 11,283 ያህል የተቀመጡ የግብይትና የታክስ ህጎችን ያላከበሩ ነጋዴዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡

👉በገቢ አሰባሰቡ ሂደት ላይ በሌብነትና ብልሹ አሰራር በተለዩ 247 ሰራተኞች ላይ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.