በበጀት ዓመቱ ቱሪዝምን በተመለከተ

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

በበጀት ዓመቱ ቱሪዝምን በተመለከተ

👉1ሚሊዮን የውጪ ሀገር ቱሪስቶች ከተማችንን እንዲጎበኙ በማድረግ፣ከ15ዐ በላይ ኮንፍረንሶች፣ እግዚቢሽኖችና ኤክስፖዎች በማካሄድ ከ143 ቢሊየን በላይ ገቢ ተሰብስቧል፡፡

👉ከ9 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች ከ56 ነጥብ 6 ቢሊዮን በላይ የሚሆን ገቢ ወደ መዲናችን ኢኮኖሚ ፈሰስ እንዲሆን ተደርጓል፡፡


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.