የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባ...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤን ዛሬ ማካሄድ ይጀምራል

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ እና የበጀት አመቱን ማጠቃለያ ጉባኤ ሃምሌ 4 እና 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ ያካሄዳል።

በጉበኤዉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት ዋና ዋና አቅጣጫዎች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.