.png)
21 ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ
ዛሬ በመዲናችን 31.5 ኪ.ሜትር ርዝመት ያላቸዉ 13 የመንገድ ፕሮጀክቶችን እና 8 ድልድዮችን በአጠቃላይ 21 ፕሮጄክቶችን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል፡፡
ዛሬ የተመረቁት እነዚህ የመንገድ መሰረተ ልማቶች ፦
👉ከአጉስታ- ወይራ መጋጠሚያ፣ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒያም መቃረቢያ
👉ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ ዐደባባይ - በአቃቂ ድልድይ-ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ
👉ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ-ቂሊንጦ 2ኛ ቀለበት መንገድ አደባባይ
👉የለቡ አደባባይ ማሻሻያ ፕሮጀክት
👉ከአፍሪካ ህንፃ- ጀሞ መስታዎት ፋብሪካ
👉ከቂርቆስ ማርገጃ - ቡልጋሪያ
👉ከቤላ -ፈረንሣይ ፓርክ - ፈረንሣይ አቦ ቤተክርስቲያን
👉ከናሰዉ ሪል ስቴት አርሴማ ቀለበት መንገድ እና ዮናስ ሆቴል ኬብሮን ፋርማሲ አስፋልት መንገዶች ናቸው።
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.