21 ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

21 ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

ዛሬ በመዲናችን 31.5 ኪ.ሜትር ርዝመት ያላቸዉ 13 የመንገድ ፕሮጀክቶችን እና 8 ድልድዮችን በአጠቃላይ 21 ፕሮጄክቶችን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል፡፡

ዛሬ የተመረቁት እነዚህ የመንገድ መሰረተ ልማቶች ፦

👉ከአጉስታ- ወይራ መጋጠሚያ፣ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒያም መቃረቢያ
👉ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ ዐደባባይ - በአቃቂ ድልድይ-ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ
👉ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ-ቂሊንጦ 2ኛ ቀለበት መንገድ አደባባይ
 👉የለቡ አደባባይ ማሻሻያ ፕሮጀክት
👉ከአፍሪካ ህንፃ- ጀሞ መስታዎት ፋብሪካ
👉ከቂርቆስ ማርገጃ - ቡልጋሪያ
 👉ከቤላ -ፈረንሣይ ፓርክ - ፈረንሣይ አቦ ቤተክርስቲያን
👉ከናሰዉ ሪል ስቴት አርሴማ ቀለበት መንገድ እና ዮናስ ሆቴል ኬብሮን ፋርማሲ አስፋልት መንገዶች ናቸው።


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.