ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ116ኛው የኢት...

image description
- ውስጥ Current Affairs    0

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ላይ ከተናገሩት:-

"ከእናንተ የምንጠብቀው የኢትዬጵያን ብሄራዊ ጥቅም ሠላምና አንድነት ለማረጋገጥ ከወንድም ጎረቤት ህዝቦች ጋር በትብብር መሥራት ፤ ከዛ ያለፈ ነገር ካለ ግን በኢትዮጵያን አርበኝነት ታሪካችን የኢትዮጵያን ጥቅም ማስጠበቅ የሁልጊዜ ስራችን ሊሆን ይገባል።"

#PMOEthiopia


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.