
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ላይ ከተናገሩት:-
"ከእናንተ የምንጠብቀው የኢትዬጵያን ብሄራዊ ጥቅም ሠላምና አንድነት ለማረጋገጥ ከወንድም ጎረቤት ህዝቦች ጋር በትብብር መሥራት ፤ ከዛ ያለፈ ነገር ካለ ግን በኢትዮጵያን አርበኝነት ታሪካችን የኢትዮጵያን ጥቅም ማስጠበቅ የሁልጊዜ ስራችን ሊሆን ይገባል።"
#PMOEthiopia
Comments
ምንም አልተገኘም.
አስተያየቶችዎን ይተዉት.